Friday, 22 November 2013

በሳዉዲ የኢትዮጵያውን ስቃይ ያስነሳዉ ተቃዉሞ

ሳዉድ አረቢያ በሚገኙ ዜጎች ላይ የሚፈፀመዉን ጥቃት በመቃወም ከመላ ጀርመን የተሰባሰቡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በበርሊን ከተማ ሰልፍ አካሄዱሰልፈኞቹ የሳውዲ መንግሥት የወሰደውን ርምጃ የሚያወግዙ መፈክሮች በማሰማት ርምጃው እንዲያበቃ ጠይቀዋል። ከሰልፉ አዘጋጂዎች መካከል አንዱ የሆኑትን አቶ በላይነህ ተሾመን ስለሰልፉ በስልክ አነጋግሬያቸዋለሁ። የፓሪሱንም ሰልፍ ወኪላችን ሀይማኖት ጥሩነህ ተከታትላዋለች።

No comments:

Post a Comment